የጣልያን እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የጣልያን እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ጣልያንኛ፦ Federazione Italiana Giuoco Calcio, F.I.G.C., Federcalcio) የጣልያን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የጣልያን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። ማህበሩ የዩኤፋ መሥራች አባል ነው።