የኮስታ ሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የኮስታ ሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Costarricense de Fútbol) የኮስታ ሪካ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ በሰኔ ፮ ቀን ፲፱፻፲፫ ዓ.ም. የተመሠረተ ሲሆን የኮስታ ሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።