የአጼ ቴዎድሮስ ዜና መዋዕል - ባልታወቀ ደራሲ

የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል ስሙ ባልታወቀ ኢትዮጵያዊ ደራሲ እንደተጻፈ፣ እንዲሁም በፉሴላ የተባለ ጣሊያናዊ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ ሙሉውን የአጤ ቴዎድሮስ ዘመን በመተረክ ከደብተራ ዘነብ ዜና መዋዕል ለየት ይላል።

የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ [1] በመጫን የመጽሐፉን ፴ ገጾች ማንበብ ይችላላሉ