የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል ስሙ ባልታወቀ ኢትዮጵያዊ ደራሲ እንደተጻፈ፣ እንዲሁም በፉሴላ የተባለ ጣሊያናዊ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ዜና መዋዕሉ ሙሉውን የአጤ ቴዎድሮስ ዘመን በመተረክ ከደብተራ ዘነብ ዜና መዋዕል ለየት ይላል።