የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ ማህበር

የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ ማህበር የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የተመሠረተው በ1971 እ.ኤ.አ. ሲሆን የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።