ዘካርያስ (የመጥምቁ ዮሐንስ አባት)

(ከዘከርያ የተዛወረ)

ዘካርያስወንጌልአዲስ ኪዳን ዘንድ የመጥምቁ ዮሐንስ አባትና የኢየሩሳሌም ቄስ ነበር።

ኢስልምና ለማስተካከል

ቁርዓን ዘንድ ደግሞ ዘከርያ ነብይ ሲሆን መርየምን ሲነባከባት የነበር አሳዳጊዋ ነው። የነብዩ የህያ (ዮሐንስ) አባትም ነው። በመካነነቱ ላይ በእርጅና ጊዜ ነበር በተአምር የህያን የወለደው።

: