ሐምሌ ፳፯

፲፱፻፶፪ ዓ/ም ኒጄር ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች።

፲፱፻፺፯ ዓ/ም የሞሪታንያው ፕሬዚደንት ማውያ ኡልድ ሲድ አህመድ ታያ ለሳውዲ አሬቢያው ንጉሥ ፋህድ ቀብር ከአገራቸው ወጥተው ሳሉ በወታደራዊ መፈንቅል ከሥልጣናቸው ወረዱ።