ካሊድ አደም ባላድረገው ድርጊት በአትላንታ በአስር ላይ ያለ ፍትህን የተራበ ኢትዮጵያዊ ነው።

መጸሃፍ የሚጽፍና አዲስ አበባ የተወለደ ለዛውም በ16 ዓመቱ አሜሪካ የሄደ ግለሰብ ይህን ድርጊት ይፈጽማል የሚል እምነት የለኝም !! ብዙዎች አሜሪካ የፍትህ እና የነጻነት ተምሳሌት ሲያደርጉ ይህንን እና መሰል የፍርደ ገምድልነት ሲታይ ከየትኛውም ሃገር የባሰ ኢፍትሃዊነት ይታያል፡፡ ወንድማችን የታሰረው ኢትዮጵያዊ በመሆኑ እና ከኋላ ቀር ሃገር የመጣ በማለት የሃገራችን ገጽታ ያበላሸ ጉዳይ ነው