ከምከምደቡብ ጎንደር ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው። የአስተዳደር ማዕከሉ አዲስ ዘመን (ከተማ) ሲሆን ይፋግ እና አምባ ሜዳ የተባሉ ሁለት አንስተኛ ከተማዎችን ያቅፋል።

ርብ እና አርኖ ወንዞች በወረዳው አልፈው ወደ ጣና ሐይቅ የፈሳሉ። ጤፍማሽላበቆሎጥጥ እና ሰሊጥ በአካባቢው ይመረታሉ።



የከምከም ወረዳ መሬት ይዞታ ባሕርይ[1]

  ሊታረስ እሚችል (51%)
  ለግጦሽ መዋል እሚችል (8.3%)
  ደን (5.9%)
  በውሃ የተሸፈነ (17.98%)
  ሊለማ የማይችል (17.03%)

የሕዝብ ስብጥር ለማስተካከል

እንደ 1999 የሕዝብ ቆጠራ በወረዳው 198,435 ሰዎች ሲኖሩ፤ ከ1986ዓ፣ም. የሕዝብ ብዛት የ 9.97% ቅነሳ አሳይቷል።

የከምከም ወረዳ ሕዝብ ቁጥር [2][3]
ዓ.ም.** የሕዝብ ብዛት
1986
212,341
1999
198,435


ማጣቀሻ ለማስተካከል

  1. ^ Ethiopia-Sudan Power Systems Interconnection Project, ESIA Final Report, p. 55 (Ethiopian Electric Power Corporation website) This was based on information provided by the woreda in 2006.
  2. ^ http://www.nai.uu.se/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/A/ORTAC05.pdf
  3. ^ CSA 2005 National Statistics, Table B.4