አዳማ ዩኒቨርሲቲ
አዳማ ዩኒቨርሲቲ በ አዳማ ከተማ በስተ ሰሜን በኩል በ1996 ተከፈተ። በቀድሞው ስሙ አዳማ የቴክኒክ መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጅ የሚታወቀው ይኸው ዩኒቨርሲቲ በ2009 እ.ኤ.አ. ለ አራተኛ ጊዜ ተማሪዎቹን አስመርቓል።
ታሪክ ለማስተካከል
ፋኩልቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች ለማስተካከል
ፉርማሲ
ካምፓሶች ለማስተካከል
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |