አባይ ሰሎሞን የምድር ባቡር፡ የቡናና የኢትዮጵያ ወጣት ቡድን ተጫዋች የነበረ ሲሆን በአሜሪካን አገርሲያትል ከተማ በመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶአል።