ዱ ናቸውአቡነ ይምዓታ ከአለት የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ሲሆን እንደ ደብረ ማርያም ቆረቆር ቤተክርስቲያን ሁሉ በሐውዜን ወረዳምጋብ አካባቢ ይገኛል። አቡነ ይምዓታ ጉህ ከከባብዊ ወለል 200 ሜትር በላይ ከተራራ ላይ የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ነው። ወደ ቤተክርስቲያኑ መውጫው መንገድ የእጅ እና የእግር ማስቀመጫዎችን በመወጣጣት ብቻ ነው። በውስጡ፣ ከ15ኛው ክፍለ ዘመን እሚመነጩ ጉልህ ምስሎች እንዳሉ ፊሊፕ ብሪግስ መዝግቦት ይገኛል[1]

ከአለት የተፈለፈለ
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን
አቡነ የማታ ጎህ

[[ስዕል:አቡነ የማታ ጉህ ቤተክርስቲያን|250px]]
አቡነ የማታ ጎህ ቤተክርስቲያን
አገር ኢትዮጵያ
ሌላ ስም
ዓይነት አለት ውቅር
አካባቢ**
የቅርስነት ታሪክ
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን  
አቡነ የማታ ጎህ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
አቡነ የማታ ጎህ
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* የአለበት ቦታ
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


አቡነ ይምዓታ ከመካከለኛው ምስራቅ ወደ ኢትዮጵያ ቀደምት ከገቡት ዘጠኙ ቅዱሳን አን።

ካርታ ለማስተካከል

ማጣቀሻ ለማስተካከል

  1. ^ Briggs, Phililp, Ethiopia: The Bradt Travel Guide, 6th ed, Connecticut 2012 (pp 282)