አቃቂ ቃሊቲ
አቃቂ ቃሊቲ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 195,273 ነው።[1]
አቃቂ ቃሊቲ | |
ክፍለ ከተማ | |
![]() | |
አቃቂ ቃሊቲ (በቀይ) ከአዲስ አበባ ውስጥ | |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 195,273 |
መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥEdit
አቃቂ ቃሊቲ በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ቦሌን ያዋስናል።