አሮጌ ግምብ ባህር ዳር ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገኝ ቁመቱ ከ8-9 ሜትር የሚደርስ ህንጻ ነው[1]ባህር ዳር ጊዮርጊስ ይህ ህንጻ የሚገኝበት ደብር ስም ብቻ ሳይሆን እስከ 1950ዎቹ ድረስ የባህር ዳር ከተማ ይታወቅበት የነበር ስም ነው።

አሮጌ ግምብ
አሮጌ ግምብ
አሮጌ ግምብ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
አሮጌ ግምብ

11°36′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°23′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

አሮጌ ግምብ በዓፄ ሱሰንዮስ ዘመን በጀስዊቱ ፔሮ ፔዝ እንደተሰራ ሲገመት የፋሲል ግቢ ህንጻዎችን በሚያስታውስ መልኩ ሁለት ፎቅ ያለው ሲሆን ቢያንስ ቢያንስ 400 አመት እንደሚሞላው ይገመታል[2]

ውጭ ማያያዣ ለማስተካከል

ማጣቀሻ ለማስተካከል

  1. ^ John Jeremy Hespeler-Boultbee, A Story in Stones: Portugal's Influence on Culture and Architecture in the Highlands of Ethiopia 1493-1634,CCB Publishing ገጽ 102 (2006)
  2. ^ Philip Briggs, Brian Blat፣ Ethiopia ፤ Legoprint SpA, Italy(2009)ገጽ 198