አሞራ ገደል ደቡብ ጎንደር ውስጥ ደብረ ታቦር፣ በአመድ በርና በወረታ መካከል የሚገኝ ቦታ ነው። ይህን ቦታ በጣም ታዋቂ ከሚያደርገው ነገር ውስጥ መሃል ሜዳ ላይ ቀጥ ብሎ የተቀመጠው የአለት ተራራ ነው።

ታዋቂው የአሞራ ገደል ቋጥኝ