አማሮ

የቡርጅ፣የኮንሶ ፣የደራሼ፣ የገድኦ፣ጀጉጅ፣የቦረና አዋሳኝ ከተማ ናት ።

አማሮ ልዩ ወረዳ በደቡባዊው ኢትዮጵያኮሬ ብሔረሰቦች መኖርያ ነው። ከ500000 ህዝብ በላይ ያላት አማሮ ኮሬ ዞን በተደጋጋሚ የኦነግ ጥቃት ሰለባ ናቸው።