ነጥብ ማለት ይዘትስፋት ሆነ ርዝመት የሌላት በኅዋ ውስጥ ተንጣላ የምትገኝ የቦታ ጠቋሚ ናት። በዚህ ምክንያት ነጥብ ዜሮ ቅጥ አላት ይባላል።