ቻላቸው አሸናፊ
ቻላቸው አሸናፊ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
የህይወት ታሪክ ለማስተካከል
የባህል ሙዚቃ ድምፃዊ ቻላቸው አሸናፊ ለማስተካከል
የተለያዩ የባህል ሙዚቃዎችን በመጫወት ዝነኝነትን ያተረፈው ቻላቸው አሸናፊ የተወለደው በርከት ያሉ ባህላዊ የአዝማሪ ሙዚቃ ተጫዋቾች በፈለቁባት የጎንደሯ ደብረታቦር ከተማ በ1957 ዓ.ም ነበር።
የስራ ዝርዝር ለማስተካከል
- ገራገር
- ህመምየው
- መጋሎ
- ነይ መላ
ማጣቀሻወች ለማስተካከል
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |