ትራንስኒስትሪያ በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1982 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ሞልዶቫ ግን ይግባኝ አለው።

የትራንስኒስትሪያ ሥፍራ (ቀይ)

ተባበሩት መንግሥታት ምንም አገራት ትራንስኒስትሪያን ተቀባይነት አልሰጡም። የሞልዶቫ ግዛት እንዲሆን የሞልዶቫን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው።

በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ አብካዝያደቡብ ኦሤትያ እና ናጎርኖ-ካራባቅ ትራንስኒስትሪያን እርስ በርስ ይቀበላሉ።