ታላቁ እስክንድር ወይም እስክንድር 3ኛ ዘመዌዶን (364-331 ዓክልበ.) ከ344 ዓክልበ እስከ መሞቱ ድረስ የመቄዶን ንጉሥ ነበረ። በ341 ዓክልበ. የፋርስ መንግሥት ወርሮ በሙሉ በጦርነት ያዘው። ከዚያ በ334 ዓክልበ. ሕንደኬን ወረረ።

የእስክንድር መንግሥት