ቦንጋ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። ከተማው የየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል እና የካፋ ዞን ዋና ከተማ ነው። ከተማው በካፋ ዞን እንብርት ላይ ይገኛል። ቦንጋ በ490 ዓመት የተመሠረተች ከተማ ሲሆን ባሁኑ የአፍሪካ ቀንድ ላይ የሚገኝ ውብ ከተማ ነች። ለዓለም አረቢካ ቡና መገኛና ጥብቅ ደኖቿን ያበረከችም እንቁ ማራኪ የዱር አራዊቶችም ያሉዋት ከተማ ነች።