ባርየ ግምብጎንደር ከተማ 30 ኬሎ ሜትር በስተ ደቡብ የሚገኝ ቤተክርስቲያን ሲሆን በአጼ ልብነ ድንግል ዘመን እንዳተሰራ በአካባቢው ህዝብ ይታመናል። ለቤተክርስቲያኑ ስራ ወጭ ያደረገው ደጅ አዝማች ባህረይ የተባለ ሰውን እንደነበር ይነገራል። ነገር ግን በአህመድ ግራኝ ወደ አካባቢው መምጣት ምክንያት ስራው እንደተቋረጠና ከዚያም በኋላ ስራው ቢጠናቀቅም የሱዳን ደርቡሾች በ1881ዓ.ም. የቃጠሎ ጉዳት አድርሰውበታል። ከህንጻው ምስጢራዊነት የተነሳ በታሪክ አጥኝዎች ዘንድ ብዙ ትኩረት የሚሰጠው ቢሆንም አሁን ግን በመካከሉ ዛፎች እየበቀሉበት እየፈረሰ ይሚገኝ ነው። [1]

ባርየ ግምብ
ባህሪ (ባሪየ) ቅዱስ ሚካኤል
ባርየ ግምብ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ባርየ ግምብ

12°24′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°31′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ማጣቀሻ ለማስተካከል

  1. ^ Anfray, Francis. Chronique archéologique, 1960-1964 In: Annales d'Ethiopie. Volume 6, année 1965. pp.48.
  2. ^ Monti, Augsto,I castelli di Gondar , Societa Italiana Arti Grafiche Editrice, Rome 1938
  3. ^ Anfray, Francis. Chronique archéologique, 1960-1964 In: Annales d'Ethiopie. Volume 6, année 1965. pp.48.
  4. ^ Anfray, Francis. Chronique archéologique, 1960-1964 In: Annales d'Ethiopie. Volume 6, année 1965. pp.48.