በደሌ ከተማ በደቡብ ምዕራብ የሀገራችን ክፍል የምትገኝ ከተማ ስትሆን በኦሮሚያ ክልል የቡኖ በደሌ ዞን ዋና መቀመጫ ናት::በደሌ ከአዲስ አበባ በ483 ኪ.ሜ ከጅማ ደግሞ በ145 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች :: ከተማዋ ወደ መቱጎሬጋምቤላ እንዲሁም ወደ ነቀምት ብሎም ጅማና አዲስ አበባ የሚወስዱ መንገዶች አቋርጠዋት ያልፋሉ:: የዚህች ከተማ ነዋሪዎች የሚመቹና ተቻችለው ለዘመናት የኖሩ ከመሆናቸውም በላይ አሁን እየመጣ ባለው የከተማዋ እድገት ደስተኞች ናቸው

በደሌ
አገር  ኢትዮጵያ
ክልል ኦሮሚያ ክልል
ዞን ኢሉ አባቦራ ዞን
ከፍታ 2,112 ሜትር
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 19,517
በደሌ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
በደሌ

8°27′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°21′ ምሥራቅ ኬንትሮስ