ቋራ(ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ሲሆን የቃሉ መነሻ ቀደምት ነዋሪዎቹ የሆኑት የኩሊሲ አገዎች ናቸው።ቋራ የሚለው ስያሜ ኩሊሲ ከሚለው የአገውኛ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጓሜውም ፀሐያማ፡ወይናደጋ ፡ቆላ ማለት ነው።
12°00′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°00′ ምሥራቅ ኬንትሮስ