ቁርቁራ (Ziziphus mauritiana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

ቁርቁራ

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ ለማስተካከል

ቊጥቋጥ ወይም አነስተኛ ዛፍ እስከ 6 ሜትር ይደርሳል።

(በአንድ ጥናት ዘንድ፣ የእህቱ ዝርያ Ziziphus spina-christi «ቁርቁራ» ወይም ጌባ ተብላለች።)

አስተዳደግ ለማስተካከል

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር ለማስተካከል

ባጠቃላይ እንደ ቆላ ቊጥቋጥ ይገኛል።

የተክሉ ጥቅም ለማስተካከል

የደረቀው እንጨት በሶማሌ ሴቶች ጸጉራቸውን ለማጠን ይጠቀማል።

በአንዳንድ ቦታ ልጡ እንደ አሳ መርዝ ተጠቅሟል።

ሥሮቹ ቁርጥ አድርጎ የሚስብና ያንገት ነቀርሳ (ስክሮፉላ) ለማከም የሚችል ጥንተ ንጥር ሊኖራቸው ይቻላል።

ፍሬው ቢበላም አማረ ጌታሁን (በ1976 እ.ኤ.አ.) እንደ ጻፉ ልጆች ብቻ እንደ በሉት መሰላቸው። በቆላ ግን ያደጉትም ሰዎች እንደ በሉት ጨመሩ። ልጆችም ዘሮቹን ለዶቃዎች መጠቀማቸውን መሰከሩ።

ቀዩ እንጨት ውድ ነው፤ በእሳት ላይ ጢስን ለመስጠት ይጠቀማል።[1]


  1. ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.