ሻንቅላ (shanqilla) ወይም በአጭሩ (ሻንቆ) በኢትዮጵያቤኒሻንጉል ጉምዝ ብሔራዊ ክልል የሚኖር ብሔር ነው።

ቋንቋ ለማስተካከል

ሕዝብ ቁጥር ለማስተካከል

መልክዓ ምድር ለማስተካከል

የሻንቅላ ብሔር በምዕራባዊው የኢትዮጵያ ግዛት የሚኖር ህዝብ ነው። አሰፋፈሩም በምዕራብ ሱዳን በምስራቅ አማራ እና ኦሮሚያ በሰሜን አማራ በደቡብ የጋምቤላ ክልል ህዝቦች ያዋስኗቸዋል።

ታሪክ ለማስተካከል

ታዋቂ ሰዎች ለማስተካከል

  • አሻድሊ ሀሰን
  • ሼህ ሆጀሌ
  • መሀመድ ኡስማን