ሸኮኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።

ሸኮ ፦ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ከ85 በላይ ብሔረሰቦች መካከል አንዱ ነው።

ይህም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ውስጥ ከሚገኙ 13 ነባር ብሔረሰቦች ውስጥ ይገኛል።