ሴንት ጆንስ፥ አንቲጋ እና ባርቡዳ

ሴንት ጆንስአንቲጋ ና ባርቡዳ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 24,226 (በ1992 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°08′ ሰሜን ኬክሮስ እና 61°50′ ምዕራብ ኬንትሮስ በአንቲጋ ደሴት ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የአንቲጋ መቀመጫ ከ1624 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል።