ሳሙኤል ማለት በመጽሃፍ ቅዱስ ሲገለፅ ከ እግዚአብሔር ለምኜ አገኘሁት ማለት ነው። ወይም ደግሞ እግዚአብሔር ጸሎቴን ሰማልኝ ማለት ነው።