ስዳማ እንደምናቀዉ ዞን ነበረች አሁን ግን ክብር ለዐብቹ እና ለብልጽግና ፖርት ይሁንና የ130ዓመት እራስን በራስ እናስደዳድር ጥያቄ ተቀባይነትን በማግኘቱ የኢትዮጵያ 10ኛ ክልል ለመሆን በቅቷል በዚህም ህደት የተሰዉት ብዙ ኤጀቶዎች አሉ ክብር ለእነርሱም ይሁንና። በአጭሩ ይሄንን ይመስላል

የጻፍኩላችሁ ይነበብ ታምሩ ነኝ