ክለብ ዴፖርቲቮ ኦሊምፒያ (Club Deportivo Olimpia) በቴጉሲጋልፓ ፣ ፍራንሲስኮ ሞራዛን ላይ የተመሰረተ ፕሮፌሽናል የሆንዱራስ እግር ኳስ ክለብ ነው። ክለቡ በሀገር ውስጥ በሊግም ሆነ በአለም አቀፍ የክለቦች ውድድር ውጤታማ ቡድን ነው።