ሲሳይ ንጉሱኢትዮጵያ ደራሲ ነው። በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ። ልቦለድ ከመጻፋቸው በላይ ለሩህ ምጽሔት አዘጋጅ ሁነው ይሠሩ ነበር። እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል።


  • ሰመመን (1985 እ.ኤ.አ.)
  • ግርዶሽ (1989 እ.ኤ.አ.)
  • ትንሣኤ
  • የቅናት ዘር (1988 ዓ.ም.)
  • ረቂቅ አሻራ (1995 ዓ.ም.)