ሲሳይ ንጉሱ
ሲሳይ ንጉሱ የኢትዮጵያ ደራሲ ነው። በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ። ልቦለድ ከመጻፋቸው በላይ ለሩህ ምጽሔት አዘጋጅ ሁነው ይሠሩ ነበር። እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል።
- ሰመመን (1985 እ.ኤ.አ.)
- ግርዶሽ (1989 እ.ኤ.አ.)
- ትንሣኤ
- የቅናት ዘር (1988 ዓ.ም.)
- ረቂቅ አሻራ (1995 ዓ.ም.)
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |