ሰው ቢማር ቄስ እንጂ መላክ አይሆንም

ሰው ቢማር ቄስ እንጂ መላክ አይሆንምአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ ለማስተካከል

የተማረም ቢሆን ስህተት ይፈጥራል። ሰው የጻፈውን ሙሉ በሙሉ ማመን ምክንያት የለውም። ሁሉም ስህተት ይሰራል።