ሰኔ ሰላሳ የለውም ካሳአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ ለማስተካከል

ሰኔ ሰላሳ ትምህርት ቤት የሚዘጋበት ቀን ነበር። በዚህ ቀን ቂም ያለበት ተማሪ ቂሙን የሚወጣበት ነው ተብሎ ይታመናል።

( የቀን መጨረሻ አንድ ሰኔ የነቀለውን ሁለት ሰኔ አይመልሰውም)