ሬኒልዌ ሌትሾሎኒያኔ (ሰኔ ፪ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለካይዘር ቺፍስ እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በመሃል ሜዳ ይጫወታል።

ሬኒልዌ ሌትሾሎኒያኔ

ሙሉ ስም ሬኒልዌ ሌትሾሎኒያኔ
የትውልድ ቀን ሰኔ ፪ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም.
የትውልድ ቦታ ሳዌቶደቡብ አፍሪካ
ቁመት 173 ሳ.ሜ.
የጨዋታ ቦታ መሃል ሜዳ
የወጣት ክለቦች
ዓመታት ክለብ ጨዋታ ጎሎች
ካጊሳኖ ማስተርስ
ሴልቲክስ
ፕሮፌሽናል ክለቦች
ሄሌኒክ
ዴንጀረስ ዳርኪስ
2004-2006 እ.ኤ.አ. ፒ.ጄ. ስታርስ
2006-2008 እ.ኤ.አ. ጆሞ ኮስሞስ 52 (6)
ከ2008 እ.ኤ.አ. ካይዘር ቺፍስ 41 (6)
ብሔራዊ ቡድን
ከ2008 እ.ኤ.አ. ደቡብ አፍሪካ 13 (1)
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ግንቦት ፳፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።
የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ግንቦት ፳፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።