ማህተማ ጋንዲ

የህንድ የፓለቲካ እና የሃይማኖት መሪ

ማሀትማ ጋንዲ በመባል የሚታወቁት ሞሃንዳስ ካራምቻንድ ጋንዲ ሕንድን ከእንግሊዝ ቅኝ ግዛትነት ለማውጣት የተደረገውን ሰላማዊ ትግል መርተው ግብ ያገቡ መሪ ናቸው። እኚህ ታላቅ የሰላማዊ እንቅስቃሴ መሪ ጥር 21 ቀን 1948 ዓ/ም በነፍሰ ገዳይ እጅ ተገደሉ።

ሞሃንዳስ ካራምቻንድ ጋንዲ (ማሀትማ ጋንዲ)

ደግሞ ይዩ ለማስተካከል