ማህተማ ጋንዲ
የህንድ የፓለቲካ እና የሃይማኖት መሪ
(ከሞሃንድራስ ካራምቻንድ ጋንዲ የተዛወረ)
ማሀትማ ጋንዲ በመባል የሚታወቁት ሞሃንዳስ ካራምቻንድ ጋንዲ ሕንድን ከእንግሊዝ ቅኝ ግዛትነት ለማውጣት የተደረገውን ሰላማዊ ትግል መርተው ግብ ያገቡ መሪ ናቸው። እኚህ ታላቅ የሰላማዊ እንቅስቃሴ መሪ ጥር ፳፩ ቀን ፲፱፻፵ ዓ/ም በነፍሰ ገዳይ እጅ ተገደሉ።

ደግሞ ይዩ Edit
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |