ማህተማ ጋንዲ
የህንድ የፓለቲካ እና የሃይማኖት መሪ
ማሀትማ ጋንዲ በመባል የሚታወቁት ሞሃንዳስ ካራምቻንድ ጋንዲ ሕንድን ከእንግሊዝ ቅኝ ግዛትነት ለማውጣት የተደረገውን ሰላማዊ ትግል መርተው ግብ ያገቡ መሪ ናቸው። እኚህ ታላቅ የሰላማዊ እንቅስቃሴ መሪ ጥር ፳፩ ቀን ፲፱፻፵ ዓ/ም በነፍሰ ገዳይ እጅ ተገደሉ።
ደግሞ ይዩEdit
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |