ቅኔ የሚፈታው ደጋግሞ በማንበብ ነው፡፡ አብዛኛው የቅኔ ህብረ ቃል የሚኖረው ሁለተኛው ስንኝ ላይ ስለሆነ በደንብ እሱ ላይ አተኩሩ፡፡