መና (ዕብራይስጥ፦ מָ‏ן «ይህ ምንድን ነው») በኦሪት ዘጸአት 16 ዘንድ የእስራኤል ልጆችዕብራውያንግብጽ ባርነት በእግዚአብሔር ትእዛዝ ነፃ ከወጡ በሗላ በሲና በረሃ ለ40 ዓመታት በተጓዙበት ወቅት እግዚአብሔር ከሰማይ እያወረደ የመገባቸው ምግብ ነው።

የመና ምርት፣ 1460 ዓ.ም. ግድም ተሳለ።