መምህር ደሴ ቀለብ /የግዕዝ አባት/ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የግእዝ ተናጋሪ ማኅበረሰብእ መስራች የሆነውን የመምህር ደሴ ቀለብ የግእዝ ትምህርት ትንሣኤ ግእዝ በሚል ዐምድ በላይፍ መጽሔት እና በሐመር መጽሔት ይከታተሉ። በስምዐ ጽድቅ ጋዜጣም። መምህር ደሴ ቀለብ የግእዝ አባት /የግዕዝ አባት ነው። መምህር ደሴ ቀለብ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፊሎሎጂ መምህርና የግእዝ ተናጋሪ ቤተሰብእ /የቤተ ግእዝ መሥራች ነው ። ትንሣኤ ግእዝ የሚልም መጽሐፍ ጽፏል። ከቤተሰቦቹም በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ቋንቋውን የአፍ መፍቻም እንዲሆን አድርጓል፡፡