ሎዛ አበራ ኢትዮጵያዊ አለምዓቀፍ እግር ኳስ ተጫዋች ነች። የተወለደችው በዱራሜ ከተማ ሲሆን፡ በአሁን ወቅት ለ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ እና ለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በመጫወት ላይ ትገኛለች።[1]

ሎዛ አበራ

References ለማስተካከል

መለጠፊያ:Ethiopia-footy-bio-stub