ከ«ሆይ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
|||
መስመር፡ 2፦
-----<br>
{{fidel}}
'''ሆይ''' (ወይም '''ሀውይ''') በ[[አቡጊዳ]] ተራ አምስተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በ[[ከነዓን]] በ[[አራማያ]] በ[[ዕብራይስጥ]] በ[[ሶርያ]]ም ፊደሎች አምስተኛው ፊደል "ሄ" ይባላል።
በ[[ዓረብኛ]] ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ሃእ" ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 5ኛ ነው። በ[[ግሪክ]] አምስተኛው ፊደል "ኧፕሲሎን" ይባላል። በነዚህ ቋንቋዎች አጠራሩ "ህ" (ተናባቢ) ሲሆን በግሪክ ግን አናባቢ ("ኧ") ሆኗል።
|