ከ«ያህዌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
copied User:Meleket's addition to Category:መጽሐፍ ቅዱስ, should be article, not on category page...
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ይሖዋ/ያህዌ''' ([[ዕብራይስጥ]]፡- '''יהוה''' የፈጣሪ ይተፀውኦ ስም ሲሆን በበኩረ ጽሑፉ ከ7000 ሺህ ጊዜ በላይ ይገኛል። በ1979 የ[[አማርኛ]] ትርጉም [[መፅሓፍ ቅዱስ]] አንድ ጊዜ (ይሆዋ)፣ በ1941 ትርጉም ሁለት ጊዜ (ያህዌ) አንዲሁም በአዲሱ መደበኛ ትርጉም እጅግ በርካታ ቦታ ላይ (ያህዌ) ይገኛል።
 
የካቶሊክ ኢንሳይክሎፒዲያ፣ ጥራዝ 8፣ 1910 እትም፣ ገጽ 329 ''''ይሖዋ፣ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የሚገኝ የእግዚኣብሔርየ[[እግዚኣብሔር]] የተፀውኦ ስም'''' በማለት ይገልፀዋል።
 
{{መዋቅር}}