ከ«ተሾመ ቶጋ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
links, etc
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''አምባሳደር ተሾመ ቶጋ''' ፡ በ[[1962 እ.ኤ.አ.]] በ[[ደቡብ ኢትዮጵያ]] በ[[ወላይታ]] ተወለዱ። የ46 ዓመቱ ጎልማሳ [[ኢሕአዴግ]] [[አዲስ አበባ]]ን እንደ ተቆጣጠረ ተቀማጭነታቸው በ[[ግብጽ]] ሆኖ ለ 3 የአረብ አገሮች አምባሰደር ሆኑ ከዚያም በ[[ስፖርት ሚንስትር]]ነት ካገለገሉ በኋላ ባሁኑበ1997 ጊዜውዝግብ የያዙትንያስነሳው የጠቅላላ ምርጫ ሲደረግ ለ[[ፓርላማ]]ው [[አፈ ጉባኤ]]ነት ሆኑ።በኢሕአዴግ ተመረጡ። ጥሩ የመናገር ችሎታ አላቸው የሚባልላቸው አቶ ተሾመ በተለይ በ[[ኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት]] ጊዜ ከ[[ኬኒያ]] ለ[[ዓለም]] [[ጋዜጠኞች]] በሚሰጡትየሚሰጡት ቃለ ምልልስ በወቅቱ ታዋቂ አርጎአቸው ነበር።
 
[[Category:የኢትዮጵያ ሰዎች]]