ከ«ተሾመ ቶጋ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ፡ http://www.ethiopar.net/type/images/speaker.JPG በፈረንጆች አቆጣጠር በ1962 በደቡብ ኢትዮጵያ ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ፡ [[http://www.ethiopar.net/type/images/speaker.JPG]] በፈረንጆች አቆጣጠር በ1962 በደቡብ ኢትዮጵያ በወላይታ ተወለዱ። የ46 ጎልማሳ ኢሕአዴግ አዲስ አበባን እንደ ተቆጣጠረ ተቀማጭነታቸው በግብጽ ሆኖ ለ 3 የአረብ አገሮች አምባሰደር የነበሩ ሲሆንሆኑ ከዚያም በስፖርት ሚንስትርነት አገልግለዋል።ካገለገሉ በኋላ ባሁኑ ጊዜ የያዙትን የፓርላማው አፈ ጉባኤ ሆኑ። ጥሩ የመናገር ችሎታ አላቸው የሚባልልላቸው አቶ ተሾመ በተለይ በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ከኬኒያ ለዓለም ጋዜጤኞች በሚሰጡት ቅለ ምልልስ በወቅቱ ታዋቂ አርጎአቸው ነበር።