ከ«ጅማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
subcat
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ጅማ''' በምዕራብ [[ኢትዮጵያ]] ካሉት ከተማከተሞች በስፋት ያላቀች ከተማ ናት። በ[[ኦሮሚያ ክልል]] በጅማ ዞነ ስተገኝ በላቲቱድና ሎንጂቱደ 7°40′N 36°50′E ላይ ናት። የቀድሞው [[ከፋ]] ክፍለ ሃገር [[ዋና ከተማ]] ሆና አገልግላለች።
 
የብሔራዊ የስታትስቲክ ባለስልጣን በ1998፥ የ159,009 ሕዝብ መኖሪያ ከነሱም መካከል 80,897 ውንዶችና 78,112 ሴቶች መሆችውንመሆናቸውን ተምኗል። [[ሄርበርት ሉዊስ]] በ[[1950ዎቺ1950ዎቹ]] የምእራብና ደቡብ ኢትዮጵያ አንጋፋ ገበያ ሲላት በአንድ የበጋ ቀን እስክ ሰላሳ ሺህ ሰው ትስብ እንደነበር ይናገራል።
በጅማ የቀድሞ የጅማ ንግስታ የገነቧችው አንዳንድ ቅሪቶች እንደ የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት ዛሬ ይታያሉ። ከተማዋ የአንድ ሙሲየም የጅማ ዩኒቨርስቲ የተለያዩ ገበያዎችና የአንድ ኤርፖርት መቀመጫ ናት።
 
[[Category:የኢትዮጵያ ከተሞች]]
 
[[de:Jimma]]
[[en:Jimma]]
[[fr:Jimma]]
[[pl:Jimma]]
ከ «https://am.wikipedia.org/wiki/ጅማ» የተወሰደ