ከ«መሬት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Rescuing 1 sources and tagging 0 as dead.) #IABot (v2.0.8.7
Rescuing 1 sources and tagging 0 as dead.) #IABot (v2.0.8.8
መስመር፡ 62፦
የመሬትን ታሪክ ለማወቅ [[የተፈጥሮ ሳይንስ]] የበኩሉን ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል። በዚህም የመሬት እድሜ ከ4.67 ቢሊዮን አመት ወዲህ ያሉትን አመታት በሙሉ የሚያጠቃልል ይሆናል። ይህም የጠቅላላ [[ሰማያዊ አካላት]] ወይም ''ዩኒቨርስ''ን ሲሶ (አንድ ሶስተኛ) እድሜ ይሸፍናል። በዚህ ዘመን ነው እንግዲህ መልከዓ-ምድራዊም ሆነ ፍጥረታዊ ለውጦች የተከናወኑት። በአጠቃላይ የመሬትን ታሪክ ሳይንሳዊ በሆነ ወይም ሃይማኖታዊ በሆነ መልኩ ማየት ይቻላል። ሁለቱም በአሁኑ ጊዜ ተቀባይነት ያላቸው መላምቶች ናቸው። (ደግሞ «[[ባለሙያ ንድፍ]]»ን ይዩ።)
=== ሃይማኖታዊ ===
የመጀመሪያው እና ከተመሰረተ ከሁለት ሺህ አመታት በላይ ያስቆጠሩት ሃይማኖታዊ እምነቶች አሉ። በነዚህ መሰረት መሬት የተፈጠረችው የአለም ፈጣሪና ጌታ በሆነው በ[[እግዚአብሔር]] ወይም በ[[አላህ]] ለሰው ልጆች መኖሪያ ተብሎ ነው የሚል እምነት አለው። ይህ እምነት በአብዛሃኛው የአለም ሃይማኖታዊ ህዝቦች ተቀባይነት ያለው ነው። ይዘቱም በተለያዩ የእምነት አይነቶች የተለያየ ፈጣሪ እንደመኖሩ የሚለያይ ነው። ለዚህ አስተሳሰብ ከሚወክሉት መሃል አንዱ የ[[ቅብጥ ተዋሕዶ]] ቄስ [[አባ ታድሮስ ማላቲ]] እንደሚሉት፣ በትምህርተ ሂሳብ ረገድ የመሬቲቱ ስፋት ለአንድ ሚልዮን አመታት የሰው ልጅ ትውልድ መበዛት በቂ ሊሆን ከቶ አይችልም። እያንዳንዱ ቤተሠብ በአማካኝ 3 ልጆች ብቻ ቢወልዱ በሚልዮን አመታት የመሬት ስፋት አንድ ሺህ እጥፍ ቢሆንም እንኳ አይበቃም ይላሉ። ስለዚህ የምድር እድሜ ስፍር ቁጥር የሌለው ረጅም ጊዜ ቢሆንም፣ የስው ልጅ ትውልድ ግን ከ6000 ሺህ አመታት በላይ ብዙ ሊሆን አይችልም ይላሉ።<ref>[{{Cite web |title=''Commentary on Genesis'' |url=http://www.coepa.org/downDetails.php?nav=downloads&cat_id=1&subcat_id=23&thrdcat_id=47 ''Commentary|accessdate=2010-05-30 on|archivedate=2007-05-24 Genesis'']|archiveurl=https://web.archive.org/web/20070524180412/http://www.coepa.org/downDetails.php?nav=downloads&PHPSESSID=e7efc4945a5d79adce59b50b2c190c8f&cat_id=1&subcat_id=23&thrdcat_id=47 }}</ref>
 
=== ሳይንሳዊ ===