ከ«ሰሜን ተራራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Robot: Removing selflinks
ሰሜን ተራራ ሳይሆን ስሜን ተራሮች በሚል ይተካ።
መስመር፡ 1፦
{{ዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስ
|ስም = ሰሜንስሜን ተራራተራሮች ብሔራዊ ፓርክ
|infoboxwidth= 350px
|ስዕል = [[Image:SemEn_terara.jpg|350px|ስሜን ተራራ]]
|ስዕልcaption = '''ሰሜንስሜን ተራራተራሮች'''
|አገር = [[ኢትዮጵያ]]
|ዓይነት = ተፈጥሯዊ
መስመር፡ 18፦
|map_caption = ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
}}
የ '''ሰሜንስሜን ተራራ''' በስሜንበሰሜን [[ጎንደር]] የሚገኝ የተራሮች ሰንሰንስለትሰንሰለት ሲሆን ከኢትዮጵያ ከፍተኛው ተራራ [[ራስ ዳሸን]] በኒሁበዚሁ ሰንሰለት መካከል ይገኛል። ይህ የተራራ ሰንሰለት [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ብቻ የሚገኙ እንስሳቶችን (እንደ [[ዋልያ]]፣ [[ቀይ ቀበሮ]]፣ [[ጭላዳ ዝንጀሮ]]፣ ወዘተ...) የመሳስሉ ዝርያወችንዝርያዎችን አቅፎ ይዟል። የጥንቱ ግሪክ ጸሐፊ [[ሆሜር]] በድርሰቶቹ ውስጥ የግሪኮቹ አማልዕክት በረዶ በበዛበት የኢትዮጵያ ተራሮች እረፍታቸውን እንደሚያሳልፉ መዝግቧል። በአንድ አንድ ተመራማሪወች ዘንድ ይህ ተራራ ሰሜንየስሜን ተራራተራሮች ሰንሰለት ነው ተብሎ ይታመናል።
 
{{መዋቅር}}