ከ«ቁርአን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
Tag: Reverted
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Quran cover.jpg|thumb|upright|የተዋበ የአረብኛዉ ቁርአን ሽፋን]]
'''ቅዱስ ቁርአን''' ወይንም '''ቁርአን''') የመሃከለኛዉ አለም የ[[እስልምና]] የ[[ቅዱስ መጽሃፍ]] ወይም የ[[እምነት ጽሁፍ]] ነዉ፣ በዚህም ትምህርት ይህ ጽሁፍ የመጣዉ በ[[አላህ]] ፈቃድ ቃሉን በ[[ጂብሪል]] አማካኝነት ለ[[ነብዩ ሙሀመድ]] የወረደ የአላህ ቃል ነው። ቅዱስ ቁርአን ለመጀመርያ ጊዜ በ[[አረብኛ]] ነበር የተጻፈዉ። አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም ማንም ሰዉ መበረዝ እንደማይችል እና ማንም ሰዉ ቃሉን ቀይሮ ህጉን ሊአሳስት እንደማይችል ነዉ። አላህ ሁልጊዜም ከመበረዝ የሚጠብቀዉ በአለም ላይ ያለ ብቸኛው መጽሃፍ ነዉ። ይኅም በ[[አማርኛ]] የተተረጎመ ቁርዓን ነዉ።
 
[[ስዕል:Blue koran sanaa.jpg|thumb|ቁርአን በዩ.ቪ ብርሃን ስር ፣ የሰንዓ የእጅ ጽሑፎች.የዩ.ቪ እና ኤክስ ሬይ በመጠቀም በአይን ዐይን የማይታዩ ንዑስ ጽሑፎች እና የጽሑፍ ለውጦች ሊገለጡ ይችላሉ ፡፡]]
 
ቁርአን ሰዎች እና [[አጋንንት]] እንኳ ቢሰበሰቡ የሱን ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም [[አረፍተ ነገር]] ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል።