ከ«የ2020 ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ዕለታዊ መረጃ ተጨምሯል። |
|||
መስመር፡ 22፦
በመጋቢት 19 ቀን 2012 (እ.ኤ.አ. ማርች 28 ቀን 2020) በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች መካከል አንዱ ሙሉ በሙሉ ማገገሙ ተገለጸ።<ref>[https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%8b%ab%e1%8b%99-16-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 16 ሰዎች ውስጥ አንዱ ሙሉ በሙሉ ማገገሙ ተገለጸ]</ref>
በመጋቢት 20 ቀን 2012 (እ.ኤ.አ. ማርች 29 ቀን 2020) ሦስት ተጨማሪ የኮሮና ቫይረስ ኬዞች ተመዝግበዋል። አንደኛዋ ታማሚ የ26 ዓመት ኢትዮጵያዊት ስትሆን በመጋቢት 8 ከቤልጂየም እና በመጋቢት 10 ደግሞ ወደ ካሜሩን የጉዞ ታሪክ ነበራት። ሁለተኛ እና ሦስተኛ ታማሚዎች የአንድ ቤተሰብ አባል የሆኑ የ14 ዓመት ወንድ እና የ48 ዓመት ሴት የሆኑ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች ናቸው።<ref>[https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%ab%e1%8b%99-%e1%89%b0%e1%8c%a8%e1%88%9bበኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ]</ref>
== ተጨማሪ መረጃዎች ==
|