ከ«የ2020 ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ተጨማሪ ዋቢ ምንጭ ተጨምሯል።
→‎ጊዜአዊ ሂደት: የመጋቢት 13 ኬዞች ተጨምረዋል።
መስመር፡ 13፦
በመጋቢት 8 ቀን 2012 (እ.ኤ.አ. ማርች 17 ቀን 2020) ከ[[ዱባይ]] ወደ ኢትዮጵያ የመጣች እንግሊዛዊት ዲፕሎማት በተደረገላት ምርመራ በቫይረሱ መጠቃቷ ተገልጿል።<ref>[https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%88%b5%e1%8b%b5%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%8a%9b%e1%8b%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%89%b0/ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ 6ኛ ሰው ተገኘ]</ref>
 
በመጋቢት 10 ቀን 2012 (እ.ኤ.አ. ማርች 19 ቀን 2020) ሦስት ተጨማሪ ግለሰቦች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተገለጸ። አንደኛዋ ግለሰብ የ44 ዓመት ጃፓናዊት ስትሆን መጀመርያ ቫይረሱ እንዳለበት ከተገለጸው ጃፓናዊ ግለሰብ ጋር ግንኙነት የነበራት ነች። ሌላኛው ግለሰብ ደግሞ በመጋቢት 6 ቀን 2012 (እ.ኤ.አ. ማርች 15 ቀን 2020) ወደ ኢትዮጵያ የመጣ የ39 ዓመት ኦስትሪያዊ ነው። ሦስተኛዋ ግለሰብ የ85 ዓመት ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በየካቲት 23 ቀን 2012 (እ.ኤ.አ. ማርች 2 ቀን 2020) ነበር። ይህንንም ተከትሎ በአገሪቱ በኮሮናቫይረስ የተጠቁ ግለሰቦችን ቁጥር ወደ 9 ከፍ ብሏል።<ref>[https://twitter.com/lia_tadesse/status/1240757313302118407 የኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ሁኔታ መግለጫ]</ref><ref>[https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%88%b6%e1%88%b5%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%8c%a8%e1%88%9b%e1%88%aa-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab/ በኢትዮጵያ ሶስት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ]</ref>
 
በመጋቢት 13 ቀን 2012 (እ.ኤ.አ. ማርች 22 ቀን 2020) ሁለት ተጨማሪ ግለሰቦች በቫይረሱ መያዛቸው ተገለጸ። አንደኛው ከቤልጂየም ወደ ኢትዮጵያ በመጋቢት 5 ቀን 2012 የመጣ የ28 ዓመት ኢትዮጵያዊ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ በመጋቢት 10 ቀን 2012 የመጣ የ34 ዓመት ኢትዮጵያዊ ነው። ይህንንም ተከትሎ በአገሪቱ በኮሮናቫይረስ የተጠቁ ግለሰቦችን ቁጥር ወደ 11 ከፍ ብሏል።<ref>[https://ethiopianmonitor.com/2020/03/22/ethiopia-coronavirus-case-reaches-double-digit Ethiopia Coronavirus cases Reache Double Digits]</ref><ref>[https://twitter.com/lia_tadesse/status/1241610916736663558 የኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ሁኔታ መግለጫ]</ref>
 
== ተጨማሪ መረጃዎች ==